Loading...

ቻይና እና አሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል ተስማሙ

በደቡብ ኮሪያ እና ማሌዢያ በተደረጉ ንግግሮች፥ ቻይና እና አሜሪካ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል ተስማምተዋል።

ፕሬዝደንት ዢ እና ትራምፕ፥ “ወጀብ እና ማዕበሉን” ተቋቁመው የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማስቀጠል ተስማምተዋል። ይህም ታሪፍ ማስተካከል እና ትብብራቸውን ማደስ ላይ ያተኮረ ነበር።

ይህ ስምምነት የአፍሪካን ጨምሮ የአለም አቀፍ ገበያውን ያረጋጋል ተብሎ ይጠበቃል።

Share this article

ምላሽ ይስጡ

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው