
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻይና ገቡ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስያ አህጉር ዋነኛ የዋሽንግተን የኢኮኖሚና የፖለቲካ ተቀናቃኝ ወደሆነችው ቻይና በዛሬው እለት ገብተዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ ቻይና

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስያ አህጉር ዋነኛ የዋሽንግተን የኢኮኖሚና የፖለቲካ ተቀናቃኝ ወደሆነችው ቻይና በዛሬው እለት ገብተዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ ቻይና

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት(ተመድ) በናይሮቢ ኬንያ የሚገኘውን ቢሮውን ማስፋፊያ ግንባታ በ340 ሚሊየን ዶላር አስጀምሯል። ይህ ድርጅቱ ከተመሰረተ ወዲህ በአፍሪካ ከሰራቸው ግዙፍ

አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስችል ውስንና ጊዜያዊ ስምምነት ላይ ለመድረስ እየተቃረቡ መሆናቸውን ሮይተርስ ምንጮችንና ባለስልጣናትን ጠቅሶ ዘግቧል። እንደዘገባው ከሆነ

የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ በሚወስደው አዲስ ወታደራዊ እርምጃ ዙሪያ ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጻ ሊያቀርብ ነው የሚል ሪፖርት ከወጣ በኋላ የነዳጅ

እ.አ.አ. ከሜይ 1፣2026 ጀምሮ የሚተገበረው አዲሱ የቻይና የዜሮ ታሪፍ (የቀረጥ ነጻ) ፖሊሲ ኢትዮጵያን ጨምሮ 53 የአፍሪካ ሀገራትን የሚያካትት ነው። ይህ

በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የዋይት ሃውስ ጋዜጠኞች ማህበር የራት ግብዣ (White House Correspondents’ Dinner) ላይ ትናንት ምሽት በሚያዝያ 18 ቀን

የአውሮፓ ህብረት በሰሜን ኢትዮጵያ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት ለኢትዮጵያ አቋርጦት የነበረው የበጀት ድጋፍ ከ6 አመታት በኋላ መጀመሩ አስታውቋል። ለሁለት አመታት የቆየው

ኬንያ የአለም ባንክ የኢራን ጦርነት ያደረሰባትን ጫና ለመቋቋም የሚያስችል ፈጣን ብድር እንዲሰጣት መጠየቋን የሀገሪቱ ማዕከላዊ ባንክ ገዥ ተናግረዋል። እንደሌሎች የአፍሪካ

በአሜሪካ አደራዳሪነት ንግግር ሲያደርጉ የነበሩት እስራኤልና ሊባኖስ ለ 10 ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል።

መካከለኛው ምስራቅ በአሁኑ ወቅት የጦር መሣሪያዎች መሞከሪያ ብቻ ሳትሆን እጅግ ውድ የሆኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶች መቃብር እየሆነች ትገኛለች። የአሜሪካ ባህር ኃይል





