
ደቡብ አፍሪካ በመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የአደራዳሪነት ሚና ለመወጣት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች
ደቡብ አፍሪካ እድሉ የሚሰጣት ከሆነ እስራኤልና አሜሪካ በቅንጅት ከኢራን ጋር እያደረጉት ባለው ግጭት ውስጥ የአደራዳሪነት ሚና ለመወጣት ፍላጎት እንዳላት ፕሬዝደንት

ደቡብ አፍሪካ እድሉ የሚሰጣት ከሆነ እስራኤልና አሜሪካ በቅንጅት ከኢራን ጋር እያደረጉት ባለው ግጭት ውስጥ የአደራዳሪነት ሚና ለመወጣት ፍላጎት እንዳላት ፕሬዝደንት

በሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የሚመራው የፒዮንግያንግ መንግስት በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ዙሪያ እጅግ ጠንከር ያለና አስደንጋጭ ማስጠንቀቂያ

“መከራ ሲመጣ ተያይዞ ነው” እንዲሉ፤ በኃያላን ሀገራት የሚሳኤል ድብደባ እየተናወጠች የምትገኘው ኢራን ዛሬ ደግሞ ሌላ የተፈጥሮ አደጋ አስተናግዳለች። በአሜሪካ እና

የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ቻይና ከኢራን ጋር ላላት የቆየ ግንኙነት ዋጋ እንደምትስጥና ሉአላዊነቷን፣ ደህንነቷን፣ ግዛታዊ አንድነቷንና ክብሯን እንድታስጠብቅ

እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ እያካሄዱት ባለው ዘመቻ ሶሰት የአሜሪካ ወታደሮች መገደላቸውንና ሌሎች አምስት መቁሰላቸውን የአሜሪካ ማዕከላዊ እዝ (ሴንትኮም) በዛሬው እለት

ዱባይ፣ አቡዳቢና ዶሃና የተባሉት የአረብ ባህረሰላጤ ከተሞችና የባህሬኗ ዋና ከተማ ማናማ የአሜሪካን የጦር ሰፈሮች ባስጠለሉ ሀገራት ላይ ጥቃት እያደረሰች ባለችው

የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ በእስራኤልና በአሜሪካ የተቀናጀ የአየር ድብደባ መገደላቸው መረጋገጡንና አስከሬናቸው መገኘቱን ሮይተርስ የእስራኤል ባለስልጣንን ጠቅሶ ዘግቧል።

ዛሬ ቅዳሜ በሰባት የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ላይ የተተኮሰው የኢራን ክላስተር ባሊስቲክ ሚሳኤል ተራ የሚሳኤል ጥቃት ሳይሆን በአንድ ጊዜ በሺዎች የሚቆጠሩ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአዘርባጃን ጉብኝት ኢትዮጵያ በቅርቡ የተቀላቀለችውን የBRICS+ ስብስብ ተከትሎ ከታዳጊ የኢኮኖሚ ኃይሎች ጋር የምታደርገውን ስልታዊ ትስስር የሚያሳይ

የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለሀገሪቱ የበላይ የሥልጣን አካል በሆነው “የሕዝብ ከፍተኛ ምክር ቤት” (Supreme People’s Assembly) ምርጫ ላይ





