
አይ ኤም ኤፍ (IMF) – በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነት የዓለምን ኢኮኖሚ ዕድገት እያጨለመው ነው
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ትናንት ባወጣው ሪፖርት፣ በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት የዓለምን ኢኮኖሚ ወደ ከፋ ቀውስ ሊከት እንደሚችል አስጠነቀቀ።

የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ትናንት ባወጣው ሪፖርት፣ በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት የዓለምን ኢኮኖሚ ወደ ከፋ ቀውስ ሊከት እንደሚችል አስጠነቀቀ።

በጨረቃ ላይ ለ 10 ቀናት አሰሳ ሲያደርጉ የቆዩት የአርቴሚስ 2 (Artemis ii) ጠፈርተኞች 40000 ኪሎ ሜትር በሰአት በኦሪዮን ስፔስ ካፕሱል(Orion

የኢራን ፓርላማ አፈጉባኤ ሞሀመድ ባጋር ሁለት ቁልፍ ቅድመ ሁኔታዎች ሳይሟሉ ከአሜሪካ ጋር ድርድር እንደማይጀመር ተናግረዋል። አፈጉባኤው እንዳሉት “በሁለቱ ወገኖች ስምምነት

ዓለም ትኩረቱን በሆርሙዝ ሰርጥ እና በቀጥታው የአሜሪካ-ኢራን ፍጥጫ ላይ አድርጎ ባለበት በዚህ ወቅት እስራኤል በሊባኖስ ላይ የከፈተችው መጠነ-ሰፊ ጥቃት ቀጠናውን

የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ለሁለት ሳምንት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ካሳወቁ በኋላ የአለም የነዳጅ ዋጋ በበርሜል

ኢራን እስራኤልና አሜሪካ ተቀናጅተው የከፈቱባትን ጦርነት ተከትሎ በወሰደችው የአጸፋ እርምጃ ዘግታው የነበረውን የሆርሙዝ ስርጥ ለሁለት ሳምንታት ለመክፈት ተስማምታለች። ኢራን መስማማቷን

ቻይናና ሩሲያ ሀገራት በሆርሙዝ ሰርጥ የሚደረገውን የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ ደህንነት ለማስጠበቅ እንዲተባበሩ የሚያበረታታውን የተመድ የውሳኔ ሀሳብ በኢራን ላይ ያዳላ ነው

የናሳ አርቴሚስ 2 (Artemis ll) ጠፈርተኞች ከመሬት ረጅም ርቆ በመጓዝ ከዚህ በፊት ተይዞ የነበረውን ክብረወሰን በመስበር ታሪክ ስርተዋል። በኦሮሪዮን መንኮራኩር

የሰው ልጅ ታሪክ ለዘመናት በወንዶች ብልጫ ቢጻፍም አሁን ግን ሰማዩም ሆነ ጨረቃ የሴቶችን ድምፅና ጥበብ ማስተናገድ ጀምረዋል። በአሁኑ ወቅት የአርቴሚስ

በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የ2026 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያዎች ተጠናቀው በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የ48ቱ ሀገራት የምድብ ድልድል ይፋ ሆኗል።





