
ተመድ የናይሮቢ ቢሮውን ማስፋፊያ ግንባታ በ340 ሚሊየን ዶላር አስጀመረ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት(ተመድ) በናይሮቢ ኬንያ የሚገኘውን ቢሮውን ማስፋፊያ ግንባታ በ340 ሚሊየን ዶላር አስጀምሯል። ይህ ድርጅቱ ከተመሰረተ ወዲህ በአፍሪካ ከሰራቸው ግዙፍ

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት(ተመድ) በናይሮቢ ኬንያ የሚገኘውን ቢሮውን ማስፋፊያ ግንባታ በ340 ሚሊየን ዶላር አስጀምሯል። ይህ ድርጅቱ ከተመሰረተ ወዲህ በአፍሪካ ከሰራቸው ግዙፍ

እ.አ.አ. ከሜይ 1፣2026 ጀምሮ የሚተገበረው አዲሱ የቻይና የዜሮ ታሪፍ (የቀረጥ ነጻ) ፖሊሲ ኢትዮጵያን ጨምሮ 53 የአፍሪካ ሀገራትን የሚያካትት ነው። ይህ

መንግስት እለታዊ የናፍጣ አገልግሎት መጠንን ከዛሬ ጀምሮ ከኢራን ጦርነት በፊት ወደነበረበት መመለሱን አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስት የሀገሪቱን እለታዊ የናፍጣ ስርጭት መጠን

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት አሰፋ በዛሬው እለት በለንደን የተካሄደውን የማራቶን ውድድር በማሸነፍ በራሷ ተይዞ የነበረውን የሴቶች ብቻ የአለም ሪከርድ(Women-Only World Record)

የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀስላሴ ቻይና ይፋ ያደረገችው የዜሮ ታሪፍ(የቀረጥ ነጻ) ፖሊሲ በኤክስፖርት የሚመራውን የአፍሪካ እድገት እንደሚያፋጥን ተናገሩ። እኤአ በ2026 በጸደቀው

በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሚመራው የአሜሪካ አስተዳደር “ራሷን [ከምዕራቡ አለም] ካገለለችውና” በቀይ ባህር ጠረፍ ላይ ወሳኝ ቁጥጥር ካላት ኤርትራ ጋር ግንኙነቷን

በትግራይ ክልል በገዥው ፓርቲ ህወሓት እና በጊዚያዊ አስተዳደሩ መካከል ያለው የፖለቲካ ፍጥጫ አዲስ ምዕራፍ ላይ መድረሱን ተከትሎ የክልሉ ጊዚያዊ አስተዳደር

የአውሮፓ ህብረት በሰሜን ኢትዮጵያ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት ለኢትዮጵያ አቋርጦት የነበረው የበጀት ድጋፍ ከ6 አመታት በኋላ መጀመሩ አስታውቋል። ለሁለት አመታት የቆየው

ኬንያ የአለም ባንክ የኢራን ጦርነት ያደረሰባትን ጫና ለመቋቋም የሚያስችል ፈጣን ብድር እንዲሰጣት መጠየቋን የሀገሪቱ ማዕከላዊ ባንክ ገዥ ተናግረዋል። እንደሌሎች የአፍሪካ

ዝነኛው አርቲስት ቴዲ አፍሮ(ቴዎድሮስ ካሳሁን) በትናንትናው እለት 8:ዐዐ ሰአት 18 ዘፈኖች(tracks) ያሉትን “ኢትዮሪካ” የተሰኘውን 6ኛ አልበሙን በራሱ የዩቲዩብና ሌሎች ማህበራዊ