Loading...

በታንዛኒያ በተካሄደ ምርጫ ለተቃውሞ የወጡ ዜጎች አደባበዮችን አጨናንቀዋል

Afro-Insight News – በምርጫው እለት በጀመሪያው ተቃውሞ ወደ ለየለት አመጽ አድጓል።

መንግስት ተቃዋሚዎችን በማፈን፥ ምርጫው ላይ እንዳይሳተፉ በማገድ፥ ወታደራዊ ሃይሉን በምርጫ ጣብያዎች በማሰማራት መራጮች ላይ ጫና አሳድሯል የሚሉ ክሶች ከያቅጣጫው ተሰንዝረውበታል። በተቀሰቀሰው አመጽ እሳካሁን የወጡ ዘገባዎች በአመጾቹ ቢያንስ አራት ሰዎች እንደሞቱ ይገልጻሉ።

ምርጫው ረቡዕ ጥቅምት 20 ላይ የተካሄደ ሲሆን የምርጫው ውጤት በሶስት ቀናት ውስጥ ይፋ ይደረጋል

Share this article

ምላሽ ይስጡ

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው