Loading...

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የገዛው እጅግ ዘመናዊው Airbus A350-900 አውሮፕላን ዛሬ ጠዋት በቦሌ አየር ማረፊያ ደርሷል።

Afro-Insight News – አውሮፕላኑ የኤርባስ ዋና ፋብሪካ መገኛ ከሆነው ቱሉስ፣ ፈረንሳይ ተነስቶ በመብረር አዲስ አበባ ኢትዮጵያ አየር መንገድ መድረሱ ተረጋግጧል።

Airbus A350-900 አውሮፕላን, አየር መንገዱ ከአምራቹ Airbus ከተረከበው ተመሳሳይ አውሮፕላን ቀጥሎ ሁለተኛው ነው።

Share this article

Subscribe

By pressing the Subscribe button, you confirm that you have read our Privacy Policy.
Your Ad Here
Ad Size: 336x280 px

ምላሽ ይስጡ

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው