Loading...

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የገዛው እጅግ ዘመናዊው Airbus A350-900 አውሮፕላን ዛሬ ጠዋት በቦሌ አየር ማረፊያ ደርሷል።

Afro-Insight News – አውሮፕላኑ የኤርባስ ዋና ፋብሪካ መገኛ ከሆነው ቱሉስ፣ ፈረንሳይ ተነስቶ በመብረር አዲስ አበባ ኢትዮጵያ አየር መንገድ መድረሱ ተረጋግጧል።

Airbus A350-900 አውሮፕላን, አየር መንገዱ ከአምራቹ Airbus ከተረከበው ተመሳሳይ አውሮፕላን ቀጥሎ ሁለተኛው ነው።

Share this article

ምላሽ ይስጡ

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው