Loading...

የግብጽ እና የአውሮፓ ህብረትን አዲስ መግለጫ ኢትዮጵያ አወገዘች

መግለጫው “አሳፋሪ እና የቅኝ-ግዛቱ ዘመን እንዳስቀመጠው፣ አባይ(Nile) የግብጽ የብቻ ሃብት መሆኑን የሚቀበል ነው” ሲል የኢትዮጵያ ኢምባሲ በብራሰልስ አጸፋውን ሰጥቷል።

ኢትዮጵያ እና የተቀሩትን የላይኛው ተፋሰስ አገራት ያገለለው መግለጫ የተሰጠው በብራሰልስ የአውሮፓ ህብረት እና የግብጽ የጋራ መድረክ ላይ ነበር።

Share this article

Subscribe

By pressing the Subscribe button, you confirm that you have read our Privacy Policy.
Your Ad Here
Ad Size: 336x280 px

ምላሽ ይስጡ

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው