Loading...

የግብጽ እና የአውሮፓ ህብረትን አዲስ መግለጫ ኢትዮጵያ አወገዘች

መግለጫው “አሳፋሪ እና የቅኝ-ግዛቱ ዘመን እንዳስቀመጠው፣ አባይ(Nile) የግብጽ የብቻ ሃብት መሆኑን የሚቀበል ነው” ሲል የኢትዮጵያ ኢምባሲ በብራሰልስ አጸፋውን ሰጥቷል።

ኢትዮጵያ እና የተቀሩትን የላይኛው ተፋሰስ አገራት ያገለለው መግለጫ የተሰጠው በብራሰልስ የአውሮፓ ህብረት እና የግብጽ የጋራ መድረክ ላይ ነበር።

Share this article

ምላሽ ይስጡ

ኢ-ፖስታ አድራሻወ ይፋ አይደረግም። መሞላት ያለባቸው መስኮች * ምልክት አላቸው