Loading...

ዜና

ትራምፕ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ያለመባረር ከለላ እንዲያቋርጡ ፍርድ ቤት ፈቀደላቸው

የአሜሪካ የፌደራል ፍርድ ቤት፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ትራምፕ ለ500ዐ በላይ ኢትዮጵያውያንን ተሰጥቶ የነበረውን ከለላ (Temporary Protection Status-TPS), እንዲያቋርጡ በትናንትናው እለት ፈቅዶላቸዋል።

Read More...