
አይ ኤም ኤፍ (IMF) – በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነት የዓለምን ኢኮኖሚ ዕድገት እያጨለመው ነው
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ትናንት ባወጣው ሪፖርት፣ በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት የዓለምን ኢኮኖሚ ወደ ከፋ ቀውስ ሊከት እንደሚችል አስጠነቀቀ።

የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ትናንት ባወጣው ሪፖርት፣ በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው ጦርነት የዓለምን ኢኮኖሚ ወደ ከፋ ቀውስ ሊከት እንደሚችል አስጠነቀቀ።

የኢራን ፓርላማ አፈጉባኤ ሞሀመድ ባጋር ሁለት ቁልፍ ቅድመ ሁኔታዎች ሳይሟሉ ከአሜሪካ ጋር ድርድር እንደማይጀመር ተናግረዋል። አፈጉባኤው እንዳሉት “በሁለቱ ወገኖች ስምምነት

የአሜሪካ ፌደራል ፍርድ ቤት በትናንትናው እለት ባሳለፈው ውሳኔ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ለ5000 ኢትዮጵያዊያን ተስጥቶ የነበረውን ጊዜያዊ ከለላ( ከአሜሪካ ያለመባር

ዓለም ትኩረቱን በሆርሙዝ ሰርጥ እና በቀጥታው የአሜሪካ-ኢራን ፍጥጫ ላይ አድርጎ ባለበት በዚህ ወቅት እስራኤል በሊባኖስ ላይ የከፈተችው መጠነ-ሰፊ ጥቃት ቀጠናውን

ኢራን እስራኤልና አሜሪካ ተቀናጅተው የከፈቱባትን ጦርነት ተከትሎ በወሰደችው የአጸፋ እርምጃ ዘግታው የነበረውን የሆርሙዝ ስርጥ ለሁለት ሳምንታት ለመክፈት ተስማምታለች። ኢራን መስማማቷን

ቻይናና ሩሲያ ሀገራት በሆርሙዝ ሰርጥ የሚደረገውን የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ ደህንነት ለማስጠበቅ እንዲተባበሩ የሚያበረታታውን የተመድ የውሳኔ ሀሳብ በኢራን ላይ ያዳላ ነው

ሰዎችን በህገወጥ መንገድ በማዘዋወር ወንጀል ተጠርጥሮ በአለምአቀፍ ደረጃ ሲፈለግ የነበረው ይትባረክ ዳዊት ወይም ክብሮም ከእነተባባሪዎቹ በፖሊስ በቁጥጥር ስር ውሏል ።

የማላዊ መንግስት ጾታዊ ጥቃታ በመፈጸም ጥፋተኛ ሆነው የተገኙ ግለሰቦችን በማኮላሸት(castration) ለመቅጣት ያቀረበው ሀሳብ በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ትችት

የናሳ አርቴሚስ 2 (Artemis ll) ጠፈርተኞች ከመሬት ረጅም ርቆ በመጓዝ ከዚህ በፊት ተይዞ የነበረውን ክብረወሰን በመስበር ታሪክ ስርተዋል። በኦሮሪዮን መንኮራኩር

የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ኡጋንዳዊ ያልሆኑ ግለሰቦችን ወደ ካምፓላ በመባረር (Deportation) ያልተለመደ እርምጃ መውሰዱን የኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። እንደ





