
የአፍሪካ ዋንጫ በየአራት አመቱ እዲካሄድ ተወሰነ
በየሁለት አመቱ ሲካሄደ የነበረው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ በየአራት አመቱ እንዲካሄድ መወሰኑን የአፍራካ እግርኳስ ፌዴሬሽን(ካፍ) አስታወቀ። ይህ ያልተጠበቀ ውሳኔ የተላለፈው የፌደሬሽኑ

በየሁለት አመቱ ሲካሄደ የነበረው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ በየአራት አመቱ እንዲካሄድ መወሰኑን የአፍራካ እግርኳስ ፌዴሬሽን(ካፍ) አስታወቀ። ይህ ያልተጠበቀ ውሳኔ የተላለፈው የፌደሬሽኑ

በደቡባዊ የአፍሪካ ክፍል የምትገኘው ዚምባብዌ የውጭ ዜጎች ለሀገር ውስጥ ዜጎች በተተው 17 የኢኮኖሚ ዘርፎች ላይ እንዳይሰማሩ የሚያግድ ህግ ማውጣቷን አስታውቃለች።

የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ተሰጥቶ የነበረውን ጊዜያዊ ህጋዊት ሟቋረጡ ተዘግቧል። የአሜሪካ ሆምላንድ ሴኩሪቲ ሴክሬታሪ ክሪስቲ ኖይም “የሀገሪቱ ሁኔታ

የናይጄሪያ መንግስት ባለፈው ወር ኒጀር ከተባለ ግዛት በጅምላ ታግተው የተወሰዱ 100 ህጻናት ተማሪዎችን ማስለለቁን ሮይተርስ የሀገሪቱን ቻነልስ ቴሌቪዥን ጠቅሶ ዘግቧል።

የቤኒን ወታደሮች በመንግስት የቴሌቭዥን ጣብያ ላይ ቀርበው መፈንቅለ መንግስት ማካሄዳቸውን ከተነጋሩ ከሰዓታት በሗላ መንግስት ሙከራው መክሸፉን ገልጿል። የቤኒን ባለሥልጣናት የመንግስት

በርካታ የአውሮፓ ሀገራት፣ አሜሪካ እና ካናዳ፥ በታንዛኒያ በቅርቡ የተካሄደውን ምርጫ ተከትሎ ተፈጽሟል የተባሉ የሰብአዊ መብት ረገጣዎችን የተመለከተ መግለጫ አውጥተዋል። እንግሊዝ፣

በዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ(ዲ.አር.ሲ.) ምስራቃዊ ክፍል እየተካሄደ ያለው ግጭት የሩዋንዳና የኮንጎ መሪዎች በአሜሪካ ዋሽንግተን የሰላም ስምምነቱ በፈረሙ በሰአታት ውስጥ ተባብሶ መቀጠሉን

ሩዋንዳና እና ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ(ዲ.አር.ሲ.) በአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተናጋጅነት በምስራቃዊ ኮንጎ ውስጥ ለረጅም ጊዜ የቆየውን ግጭት ለማስቆሞ ያለመ የሰላም

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በታህሳስ 3 ቀን 2025 የግብፅ ባለስልጣናት በቅርቡ ያቀረቡትን ንግግር አስመልክቶ ጠንካራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫው ግብፅን

“እንዳይገም መቼም አንረሳውም” በሚል መፈክር በየአመቱ የሚከበረው፣ የሰሜን ዕዝ በሰሜኑ የኢትዮጵያ የእርስ በእርስ ጦርነት ላይ በህወሃት ጦር የደረሰበት ጥቃትን የሚያስታውስ





